Walk-in Services

ለሚመለከተው

የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የሰነድ ማረጋገጥና የውክልና አገልግሎቶችን በ” Digital Mofa App” ብቻ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።

በመሆኑም በካናዳ ያላችሁ ሁሉም ተገልጋዮች Digital Mofa App  ከ”playstore” እና ከ”App store” በማውረድ እንድትገለገሉ እያሳሰብን ፣ ሚሲዮኑ እ.ኤ.አ. ከአፕሪል 10 ቀን 2026 ጀምሮ በፖስታና በአካል የሚቀርቡ ጥያቄዎችን ማስተናገድ ያቆመ መሆኑን እንገልጻለን ።

የኢትዮጵያ ኤምባሲ

ኦታዋ

The Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia will begin providing Authentication and Power of Attorney services exclusively through the “Digital MOFA” mobile application, effective April 10, 2026.

Accordingly, all applicants must submit their requests via the Digital MOFA app, which is available for download on both the Google Play Store and the Apple App Store. Please note that the Embassy will no longer accept mail-in or in-person service requests.

Embassy of Ethiopia